ቅዳሜ
“ከመቀበል ይልቅ መስጠት የበለጠ ደስታ ያስገኛል”—የሐዋርያት ሥራ 20:35
ጠዋት
3:20 የሙዚቃ ቪዲዮ
3:30 መዝሙር ቁ. 111 እና ጸሎት
3:40 “ኢየሱስ መናገር ጀመረ፤ እንዲህም ሲል አስተማራቸው” (ማቴዎስ 5:1, 2)
3:50 መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድራማ፦
የኢየሱስ ወንጌል፦ ክፍል 5
“በትምህርት አሰጣጡ እጅግ ተደነቁ” (ማቴዎስ 5:3–7:29፤ ሉቃስ 6:17-49)
4:25 መዝሙር ቁ. 89 እና ማስታወቂያዎች
4:35 ደስታን የሚነጥቁ ነገሮች (ሉቃስ 6:24-26)
4:50 ከሕጉ በስተጀርባ ያለውን መሠረታዊ ሥርዓት ታስተውላላችሁ? (ማቴዎስ 5:17-48)
5:15 ሲምፖዚየም፦ ኢየሱስ ከኖረበት አካባቢ የምናገኘው ትምህርት
• ጨው እና ብርሃን (ማቴዎስ 5:13-16)
• ተክሎች እና እንስሳት (ዘፍጥረት 1:28, 29፤ ማቴዎስ 6:19, 26, 28፤ 7:6, 10, 15, 16)
5:40 የጥምቀት ንግግር፦ ‘በስውር የሚያይ አባታችሁ መልሶ ይከፍላችኋል’ (ማቴዎስ 6:6)
6:10 መዝሙር ቁ. 51 እና የምሳ እረፍት
ከሰዓት በኋላ
7:35 የሙዚቃ ቪዲዮ
7:45 መዝሙር ቁ. 125
7:50 ሲምፖዚየም፦ “. . . ደስተኞች ናቸው”
9:20 መዝሙር ቁ. 81 እና ማስታወቂያዎች
9:30 “ለምን ትጨነቃላችሁ?” (ማቴዎስ 6:19-33)
9:55 “በጠባቡ በር ግቡ” (ማቴዎስ 7:1-5, 12-14, 16-18, 24-27)
10:30 መዝሙር ቁ. 21 እና የመደምደሚያ ጸሎት