የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • CO-pgm26 ገጽ 6-7
  • እሁድ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እሁድ
  • የ2026 የክልል ስብሰባ ፕሮግራም
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እሁድ
    የ2025 የክልል ስብሰባ ፕሮግራም
  • ዓርብ
    የ2025 የክልል ስብሰባ ፕሮግራም
  • ቅዳሜ
    የ2026 የክልል ስብሰባ ፕሮግራም
  • ዓርብ
    የ2024 የክልል ስብሰባ ፕሮግራም
ለተጨማሪ መረጃ
የ2026 የክልል ስብሰባ ፕሮግራም
CO-pgm26 ገጽ 6-7

እሁድ

“ዓይኖቻችሁ ስለሚያዩ፣ ጆሮዎቻችሁም ስለሚሰሙ ደስተኞች ናችሁ”—ማቴዎስ 13:16

ጠዋት

  • 3:20 የሙዚቃ ቪዲዮ

  • 3:30 መዝሙር ቁ. 68 እና ጸሎት

  • 3:40 ሲምፖዚየም፦ ከኢየሱስ ምሳሌዎች ምን እንማራለን?

    • • አራቱ የአፈር ዓይነቶች (ማቴዎስ 13:18-23)

    • • ስንዴው እና እንክርዳዱ (ማቴዎስ 13:24-30)

    • • የሰናፍጩ ዘር (ማቴዎስ 13:31, 32)

    • • እርሾው (ማቴዎስ 13:33)

    • • መረቡ (ማቴዎስ 13:47-50)

  • 5:00 መዝሙር ቁ. 64 እና ማስታወቂያዎች

  • 5:10 መጽሐፍ ቅዱሳዊ የሕዝብ ንግግር፦ የተደበቀውን ውድ ሀብት አግኝታችኋል? (ማቴዎስ 13:44-46)

  • 5:40 የመጠበቂያ ግንብ ጥናት

  • 6:10 መዝሙር ቁ. 140 እና የምሳ እረፍት

ከሰዓት በኋላ

  • 7:35 የሙዚቃ ቪዲዮ

  • 7:45 መዝሙር ቁ. 108

  • 7:50 መጽሐፍ ቅዱሳዊ ድራማ፦

    የኢየሱስ ወንጌል፦ ክፍል 6

    “ይመጣል የተባልከው አንተ ነህ?” (ማቴዎስ 8:5-13፤ 11:2–13:53፤ ማርቆስ 3:19–4:34፤ ሉቃስ 7:1–8:21)

  • 8:35 መዝሙር ቁ. 120 እና ማስታወቂያዎች

  • 8:45 ምን ትምህርት አገኛችሁ?

  • 8:55 “ዓይኖቻችሁ ስለሚያዩ . . . ደስተኞች ናችሁ” (ማቴዎስ 7:1-5፤ 13:16, 17፤ ሉቃስ 6:46-49፤ 10:21፤ ዮሐንስ 17:6፤ ያዕቆብ 1:22-25)

  • 9:45 መዝሙር ቁ. 163 እና የመደምደሚያ ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2026)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2026 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ