የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w26 ግንቦት ገጽ 32
  • ምናሔ—መንፈሳዊ ነገሮችን አስቀድም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ምናሔ—መንፈሳዊ ነገሮችን አስቀድም
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2026
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • በመጨረሻዎቹ ቀናት ምንጊዜም በመንፈሳዊ ንቁዎች ሁኑ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2018
  • መጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት መከታተልን ጨርሶ አያበረታታምን?
    ንቁ!—1999
  • ፈጣሪያቸውን የሚያስታውሱ ወጣቶች
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
  • ከትምህርት ጋር በተያያዘ ጥበብ የሚንጸባረቅበት ውሳኔ አድርጉ
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2026
ለተጨማሪ መረጃ
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2026
w26 ግንቦት ገጽ 32

የመጽሐፍ ቅዱስ ባለታሪክ

ምናሔ—መንፈሳዊ ነገሮችን አስቀድም

ምናሔ በመጀመሪያው መቶ ዘመን በአንጾኪያ ባለው ጉባኤ ውስጥ አመራር ከሚሰጡ ወንድሞች መካከል አንዱ ነበር። ምናሔ “የአውራጃ ገዢ ከሆነው ከሄሮድስ ጋር [ተምሯል]።” (ሥራ 13:1) ስለዚህ ምናሔ የተማረ ሰው ነበር፤ ያደገውም በሀብታም ቤተሰብ ውስጥ ሊሆን ይችላል።

ምናሔ እንዲህ ያለ አስተዳደግ ቢኖረውም ራሱን ለይሖዋ ለመወሰንና ጉባኤውን ለመርዳት መርጧል። የትምህርት ደረጃውንና ከባለሥልጣናት ጋር ያለውን ትውውቅ የራሱን ጥቅም ለማራመድ አልተጠቀመበትም። ከዚህ ይልቅ ወንድሞቹን አገልግሏል።

ከምናሔ ታሪክ እንደምንማረው፣ ሀብትና ክብር ከማግኘት የበለጠ ትልቅ ቦታ ሊሰጠው የሚገባው የይሖዋ አገልግሎት ነው። እንደ ምናሔ ሁሉ እኛም ከዓለማዊ ግብ የበለጠ ለመንፈሳዊ እንቅስቃሴዎች ቅድሚያ ልንሰጥ ይገባል። (ማቴ. 6:33) በተጨማሪም ትምህርት ጠቃሚ ቢሆንም “ይበልጥ አስፈላጊ የሆኑትን ነገሮች” እናስቀድማለን፤ እንዲሁም በሕይወታችን ውስጥ ያሉ ሌሎች እንቅስቃሴዎች አምልኳችንን እንዳያስተጓጉሉብን እንጠነቀቃለን።—ፊልጵ. 1:9, 10

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2026)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2026 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ