ጥር 5, 2015 የሚጀምር ሳምንት
ጥር 5, 2015 የሚጀምር ሳምንት
መዝሙር 37 እና ጸሎት
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦
bt ምዕ. 13 ከአን. 1-7፣ በገጽ 100 ላይ የሚገኘው የመግቢያ ሐሳብ እና በገጽ 103 ላይ የሚገኝ ሣጥን (30 ደቂቃ)
ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ኢያሱ 16-20 (8 ደቂቃ)
ቁ. 1፦ ኢያሱ 17:11-18 (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ቁ. 2፦ — (5 ደቂቃ)
ቁ. 3፦ ንጉሥ አክዓብ—ጭብጥ፦ ክፉዎች ሰላም ሊኖራቸው አይችልም—w14 2/1 14-15 (5 ደቂቃ)
የአገልግሎት ስብሰባ፦
የወሩ ጭብጥ፦ ከተቀበልነው መልካም ነገር “ጥሩ ነገር” እናውጣ።—ማቴ. 12:35ሀ
30 ደቂቃ፦ “ለአምልኮ የምንጠቀምባቸው አዳዲስ መዝሙሮች!” በውይይት የሚቀርብ። አንቀጽ 6 ላይ ስትወያዩ “በሰማይ የተቋቋመው መንግሥት ይምጣ!” የተባለው መዝሙር የፒያኖ ቅጂ ለጉባኤው እንዲከፈት አድርግ። ከዚያም አድማጮች ተነስተው አዲሱን መዝሙር እንዲዘምሩ ጋብዝ። ጉባኤው መዝሙሩን በደንብ መያዝ እንዲችል ሁለት ጊዜ መዘመር ሊያስፈልግ ይችላል።
አዲስ መዝሙር “በሰማይ የተቋቋመው መንግሥት ይምጣ!” እና ጸሎት