የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • wcg ገጽ 184-185
  • የመሲሑ እና የተከታዮቹ ዘመን

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የመሲሑ እና የተከታዮቹ ዘመን
  • በድፍረት ከአምላክ ጋር ሂድ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • መግደላዊቷ ማርያም ማን ነበረች?
    የመጽሐፍ ቅዱስ ጥያቄዎችና መልሶቻቸው
  • “ጌታን አየሁት!”
    በድፍረት ከአምላክ ጋር ሂድ
  • ኢየሱስ አገልግሎቱን ከመጀመሩ በፊት
    ኢየሱስ—መንገድ፣ እውነት፣ ሕይወት
  • “ጌታን አየሁት!”
    በእምነታቸው ምሰሏቸው
ለተጨማሪ መረጃ
በድፍረት ከአምላክ ጋር ሂድ
wcg ገጽ 184-185
በመጀመሪያው መቶ ዘመን ሰው በሚበዛበት የገበያ ስፍራ፣ ክርስቲያን የሆኑ አንድ ባልና ሚስት ለአንድ ወንድና ለአንዲት ሴት እየሰበኩ ነው። ከበስተ ጀርባቸው የኢየሩሳሌም ቤተ መቅደስ አለ።

ክፍል 3

የመሲሑ እና የተከታዮቹ ዘመን

በወረቀት የሚታተመው

ይህ ክፍል የመቶ ዓመት ጊዜን የሚሸፍን ነው። መነሻችን አካባቢ ማርያም ስለተባለች ትሑት አይሁዳዊት ድንግል እናነባለን፤ ይሖዋ ፍጹም ላልሆኑ የሰው ልጆች ከሰጣቸው ተልእኮዎች ሁሉ ከባዱን በአደራ ተቀብላለች። ማሳረጊያችን የሚሆነው ደግሞ በኢየሱስ ዘንድ ተወዳጅ የሆነው ሐዋርያው ዮሐንስ ነው። እግረ መንገዳችንን እንደ መጥምቁ ዮሐንስ፣ ሐዋርያው ጴጥሮስ፣ መግደላዊቷ ማርያም፣ እስጢፋኖስና ሐዋርያው ጳውሎስ ያሉ ድንቅ የድፍረት ምሳሌዎችን እንመለከታለን። ልዩ ልዩ ፈተናዎችን በድፍረት ተጋፍጠዋል፤ አንዳንዶቹ የሚኖሩበት ማኅበረሰብ በጥቅሉ መሲሑን አልቀበልም ባለበት ወቅት ስለ እሱ አውጀዋል፤ ስደት እያለም ፈለጉን ተከትለዋል፤ እንዲሁም ተቃውሞንና ጥላቻን ተጋፍጠው ኢየሱስ ያወጀውን ምሥራች ሰብከዋል።

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2026)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2026 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ