የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • w09 5/15 ገጽ 1-2
  • የርዕስ ማውጫ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • የርዕስ ማውጫ
  • የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
  • ንዑስ ርዕሶች
  • የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦
  • የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ
  • በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦
የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—2009
w09 5/15 ገጽ 1-2

የርዕስ ማውጫ

ግንቦት 15, 2009

የጥናት እትም

የጥናት ርዕሶችና የሚጠኑበት ሳምንት፦

ሐምሌ 6-12, 2009

“ታላቁ የይሖዋ ቀን ቀርቧል”—ወደ ጉልምስና ግፉ

ገጽ 9

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 50 (123), 77 (174)

ሐምሌ 13-19, 2009

ወጣቶች—እድገታችሁ በግልጽ እንዲታይ አድርጉ

ገጽ 13

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 18 (42), 26 (56)

ሐምሌ 20-26, 2009

መላእክት—“የሕዝብ አገልጋዮች የሆኑ መናፍስት”

ገጽ 21

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 3 (6), 1 (3)

ሐምሌ 27–ነሐሴ 2, 2009

ክርስቶስን መከተል ያለብን ለምንድን ነው?

ገጽ 28

የሚዘመሩት መዝሙሮች፦ 76 (172), 93 (211)

የጥናት ርዕሶቹ ዓላማ

የጥናት ርዕሶች 1, 2 ገጽ 9-17

የመጀመሪያው የጥናት ርዕስ፣ ክርስቲያናዊ ጉልምስና ላይ መድረስ አስፈላጊ የሆነበትን ምክንያት እንዲሁም ይህን ማድረግ የሚቻለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል። ሁለተኛው የጥናት ርዕስ ደግሞ ክርስቲያን ወጣቶች ጉልምስና ላይ ለመድረስ በሚያደርጉት ጥረት የሚያጋጥሟቸውን ተፈታታኝ ሁኔታዎች በተሳካ ሁኔታ መወጣት የሚችሉት እንዴት እንደሆነ ያብራራል።

የጥናት ርዕስ 3 ገጽ 21-25

ቅዱሳን መጻሕፍትን በመመርመር መላእክት “የሕዝብ አገልጋዮች የሆኑ መናፍስት” በመሆን ኃላፊነታቸውን የሚወጡት እንዴት እንደሆነ እንማራለን። ይህ ርዕስ መላእክት በዛሬው ጊዜ የሚገኙትን ክርስቲያኖች ለመርዳት ምን እያከናወኑ እንዳሉ የሚያብራራ ከመሆኑም ሌላ ጻድቅ ከሆኑት ከእነዚህ መንፈሳዊ ፍጥረታት ምን ትምህርት እንደምናገኝ ይገልጻል።

የጥናት ርዕስ 4 ገጽ 28-32

ኢየሱስ ክርስቶስ ያዳምጡት ለነበሩት ሰዎች ያለማቋረጥ እንዲከተሉት ግብዣ አቅርቦላቸዋል። ይህ ርዕስ ክርስቶስን እንድንከተልና ይህንንም ይበልጥ በተሟላ ሁኔታ ማድረጋችንን እንድንቀጥል የሚያነሳሱንን አምስት ምክንያቶች ያብራራል።

በተጨማሪም በዚህ እትም ውስጥ፦

“ለዝምታ ጊዜ አለው”

ገጽ 3

የዚህ ሥርዓት ፍጻሜ ሲመጣ የት መገኘት ይኖርብሃል?

ገጽ 6

የአንባቢያን ጥያቄዎች

ገጽ 18

ባሎች፣ ፍቅር በማሳየት ረገድ ክርስቶስን ምሰሉ!

ገጽ 19

ታማኝነት በማሳየት ኢታይን ምሰሉ

ገጽ 26

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2026)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2026 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ