የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sjj መዝ. 163
  • ዓይኖቻችሁ ደስተኞች ናቸው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ዓይኖቻችሁ ደስተኞች ናቸው
  • ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እውነትን የራስህ አድርግ
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • እውነትን የራስህ አድርግ
    ለይሖዋ ዘምሩ
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
sjj መዝ. 163

መዝሙር 163

ዓይኖቻችሁ ደስተኞች ናቸው

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 13:16)

  1. 1.ጨለማው ዘመን ተሸኘ፤

    የደስታ መንገድ ተገኘ፤

    ከኢየሱስ ዘንድ ከተራራው ናኘ።

    ልበ ትሑት ነው ይቅር ባይ፤

    ለሰው ሁሉ ደግ ሳይለያይ፤

    ወርዶ አሳየን አባቱን ከሰማይ።

    (አዝማች)

    ባምላኬ በራ ’ይኔ፤

    ሐሴት ነው ዘመኔ።

    ባምላኬ አዩ ዓይኖቼ፤

    በደስታ መንገድ ተገኝቼ።

  2. 2. ቢሰጋም ልቤ ተጨንቆ፣

    ይረጋል ተስፋን ሰንቆ፤

    የዛሬን እንጂ የነገን ማን አውቆ?

    የሰማይዋን ወፍ መግቦ፣

    የሜዳ ’በባን ሞሽሮ፣

    እንዴት አይረዳኝ እንባዎቼን ቆጥሮ?

    (አዝማች)

    ባምላኬ በራ ’ይኔ፤

    ሐሴት ነው ዘመኔ።

    ባምላኬ አዩ ዓይኖቼ፤

    በደስታ መንገድ ተገኝቼ።

  3. 3. ባሸዋ ሳይሆን ባ’ለቱ፣

    ታንጿል ሥሩ በብርቱ፤

    በወጀብ፣ ጎርፉ አይወሰድ ቤቱ።

    ቀጭን ቢሆንም መንገዱ፣

    መግቢያ በራችን ጠባቡ፤

    ያበቃል ለድል፣ ያደርሳል ከግቡ።

    (አዝማች)

    ባምላኬ በራ ’ይኔ፤

    ሐሴት ነው ዘመኔ።

    ባምላኬ አዩ ዓይኖቼ፤

    በደስታ መንገድ ተገኝቼ።

(በተጨማሪም ማቴ. 7:24ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2026)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2026 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ