የግርጌ ማስታወሻ
b በራኖ ራራኩ ተራራ ላይ ጽሑፍ የተቀረጸባቸው በርካታ ድንጋዮች ይገኛሉ። የደሴቲቱ ገዢ ለመሆን ይፈልጉ የነበሩ ሰዎች የሚያደርጉትን ውድድር የሚጀምሩት ከዚህ ቦታ ነበር። ውድድሩ ገደል ወርዶ ከትናንሾቹ ደሴቶች ወደ አንዱ በዋና በመሻገር በዚያ አካባቢ የምትገኝን የአንዲት ወፍ እንቁላል ይዞ መመለስንና እንቁላሉ ሳይሰበር ገደሉን እንደገና መውጣትን ይጠይቅ ነበር።
b በራኖ ራራኩ ተራራ ላይ ጽሑፍ የተቀረጸባቸው በርካታ ድንጋዮች ይገኛሉ። የደሴቲቱ ገዢ ለመሆን ይፈልጉ የነበሩ ሰዎች የሚያደርጉትን ውድድር የሚጀምሩት ከዚህ ቦታ ነበር። ውድድሩ ገደል ወርዶ ከትናንሾቹ ደሴቶች ወደ አንዱ በዋና በመሻገር በዚያ አካባቢ የምትገኝን የአንዲት ወፍ እንቁላል ይዞ መመለስንና እንቁላሉ ሳይሰበር ገደሉን እንደገና መውጣትን ይጠይቅ ነበር።