የግርጌ ማስታወሻ
c የግሪካውያንን ተጽዕኖ ለመግታት ተብሎ ከብዙ መቶ ዘመናት በፊት ከተቋቋመው የሔሲዲም ቡድን ጋር ተመሳሳይ ናቸው። ሔሲዲም የተባለው ቡድን ስሙን ያገኘው “ታማኞች” ወይም “ለሃይማኖታቸው ያደሩ” የሚል ትርጉም ካለው ቼሲዲም ከሚለው የዕብራይስጥ ቃል ነው። ምናልባትም ስለ ይሖዋ “ታማኞች” የሚናገሩት ጥቅሶች በአንድ የተለየ መንገድ ስለ እነርሱ እንደሚጠቅሱ ተሰምቷቸው ሊሆን ይችላል። (መዝሙር 50:5 NW) እነርሱም ሆኑ ከእነርሱ በኋላ የተነሡት ፈሪሳውያን ራሳቸውን በራሳቸው የሾሙ አክራሪ የሕጉ ፊደላት ጠበቆች ነበሩ።