የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb20 ሐምሌ ገጽ 3
  • ኩራተኛው ፈርዖን ሳያውቀው የአምላክን ዓላማ አስፈጸመ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኩራተኛው ፈርዖን ሳያውቀው የአምላክን ዓላማ አስፈጸመ
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ሙሴ እና አሮን የአምላክን ቃል በድፍረት አውጀዋል
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ—1996
  • ሙሴና አሮን ፈርዖንን አነጋገሩት
    የመጽሐፍ ቅዱስ ታሪኮች መማሪያ መጽሐፌ
  • ኩራት
    ቅዱሳን ጽሑፎችን ጠለቅ ብሎ ማስተዋል
  • ይሖዋ ማን ነው?
    መጠበቂያ ግንብ—1993
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2020
mwb20 ሐምሌ ገጽ 3
ፈርዖን ሙሴና አሮን ሊያነጋግሩት ሲሞክሩ እጁን አንስቶ ፊቱን ሲያዞር።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት | ዘፀአት 8–9

ኩራተኛው ፈርዖን ሳያውቀው የአምላክን ዓላማ አስፈጸመ

8:15, 18, 19፤ 9:15-17

የግብፅ ፈርዖኖች ራሳቸውን እንደ አማልክት ይቆጥሩ ነበር። ይህን ማወቃችን ፈርዖን በጣም ኩራተኛ የነበረው እንዲሁም ሙሴንና አሮንን አልፎ ተርፎም የራሱን አስማተኛ ካህናት እንኳ ለመስማት ፈቃደኛ ያልሆነው ለምን እንደሆነ ለመገንዘብ ይረዳናል።

ሌሎች ሰዎች የሚሰጡህን ሐሳብ ታዳምጣለህ? አንድ ሰው ምክር ቢሰጥህ በአመስጋኝነት ትቀበላለህ? ወይስ ሁልጊዜ ትክክል እንደሆንክ ይሰማሃል? “ኩራት ጥፋትን . . . ይቀድማል።” (ምሳሌ 16:18) ከኩራት መራቃችን ምንኛ አስፈላጊ ነው!

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2026)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2026 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ