ከሐምሌ 9-15
ሉቃስ 8-9
መዝሙር 13 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“የኢየሱስ ተከታይ ለመሆን ምን ያስፈልጋል?”፦ (10 ደቂቃ)
ሉቃስ 9:57, 58—ኢየሱስን የሚከተሉ ሰዎች እምነታቸውን በይሖዋ ላይ መጣል አለባቸው (it-2-E 494)
ሉቃስ 9:59, 60—ኢየሱስን የሚከተሉ ሰዎች በሕይወታቸው ውስጥ ለአምላክ መንግሥት ቅድሚያ መስጠት አለባቸው (nwtsty ለጥናት የሚረዱ መረጃዎች)
ሉቃስ 9:61, 62—ኢየሱስን የሚከተሉ ሰዎች በዓለም ውስጥ ያሉት ነገሮች ትኩረታቸውን እንዲከፋፍሉት መፍቀድ የለባቸውም (nwtsty ሚዲያ፤ w12 4/15 15-16 አን. 11-13)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ሉቃስ 8:3—እነዚህ ክርስቲያኖች ኢየሱስንና ሐዋርያቱን “ያገለግሏቸው” የነበሩት እንዴት ነው? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)
ሉቃስ 9:49, 50—ኢየሱስ፣ በዚህ ዘገባ ላይ የተጠቀሰው ግለሰብ ተከታዩ ባይሆንም አጋንንት እንዳያስወጣ ያልከለከለው ለምንድን ነው? (w08 3/15 31 አን. 3)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ሉቃስ 8:1-15
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (2 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም።
የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ—ቪዲዮ፦ (5 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።
ንግግር፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) w12 3/15 27-28 አን. 11-15—ጭብጥ፦ ለአምላክ መንግሥት ስንል የከፈልነው ማንኛውም መሥዋዕትነት ሊያስቆጨን ይገባል?
ክርስቲያናዊ ሕይወት
ለጉባኤው እንደሚያስፈልግ ተጠቀሙበት፦ (15 ደቂቃ)
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 19 አን.10-16፣ እና “ሳምራውያን እነማን ነበሩ?” የሚለው ሣጥን
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 60 እና ጸሎት