ከሰኔ 4-10
ማርቆስ 15-16
መዝሙር 95 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ኢየሱስ ትንቢቶች ፍጻሜያቸውን እንዲያገኙ አድርጓል”፦ (10 ደቂቃ)
ማር 15:3-5—ክስ ሲሰነዘርበት ምንም መልስ አልሰጠም
ማር 15:24, 29, 30—ሰዎች በልብሶቹ ላይ ዕጣ ተጣጥለዋል እንዲሁም አፊዘውበታል (nwtsty ለጥናት የሚረዱ መረጃዎች—ማር 15:24, 29)
ማር 15:43, 46—ከሀብታሞች ጋር ተቀብሯል (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ—ማር 15:43)
መንፈሳዊ ዕንቁዎችን በምርምር ማግኘት፦ (8 ደቂቃ)
ማር 15:25—ኢየሱስ እንጨት ላይ የተሰቀለበትን ሰዓት በሚገልጹት ዘገባዎች መካከል ልዩነት የተፈጠረው ለምን ሊሆን ይችላል? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)
ማር 16:8—አዲስ ዓለም ትርጉም በማርቆስ ወንጌል ላይ ረጅሙንም ሆነ አጭሩን መደምደሚያ ያላካተተው ለምንድን ነው? (nwtsty ለጥናት የሚረዳ መረጃ)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ስለ ይሖዋ ምን ትምህርት አግኝታችኋል?
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ምን ሌሎች መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) ማር 15:1-15
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር—ቪዲዮ፦ (4 ደቂቃ) ቪዲዮውን አጫውትና ተወያዩበት።
የመጀመሪያው ተመላልሶ መጠየቅ፦ (3 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) የውይይት ናሙናውን ተጠቀም።
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (6 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች) jl ትምህርት 2
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“የክርስቶስን ፈለግ በጥብቅ ተከተሉ”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ትልቁ ነገር የይሖዋ ስም ነው የሚለውን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) jy ምዕ. 15
ክለሳና የቀጣዩ ሳምንት ማስተዋወቂያ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 74 እና ጸሎት