የርዕስ ገጽ/የአዘጋጆች ገጽ
“መንግሥትህ ትምጣ”
አምላክንና ጽድቅን የሚያፈቅሩ ሰዎች ለብዙ መቶ ዘመናት “መንግሥትህ ትምጣ” እያሉ ሲጸልዩ ኖረዋል። በመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢት መሠረት እየተፈጸሙ ያሉ የዓለም ሁኔታዎች የአምላክ መንግሥት መምጫ አሁን እንደደረሰ ያረጋግጣሉ። መንግሥቲቱ እዚህ ምድር ላይ ለሰው ልጆች የምታመጣቸውን ታላላቅ በረከቶች ለማግኘት ከሚበቁት አንዱ ለመሆን እንድትችል ይህ መጽሐፍ እንደሚረዳህ ተስፋችን ነው።
—አሳታሚዎቹ